ሕብር ኢ-ኮመርስ
ሕብር ኢ-ኮሜርስ አገልግሎትን በመጠቀም በኦንላይን ለሸጡት እቃ ክፍያዎን በአስተማማኝና ፈጣን መልኩ መቀበል ይችላሉ፡፡ በሕብር ኢ-ኮሜርስ አዳዲስ አለም አቀፍ ገበያዎችን ያግኛሉ፡፡ ባሉበት ሆነው፤ከየትኛውም የአለም ክፍል ክፍያዎን ይቀበሉ፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!!
ሕብር ኢ-ኮሜርስ አገልግሎትን በመጠቀም በኦንላይን ለሸጡት እቃ ክፍያዎን በአስተማማኝና ፈጣን መልኩ መቀበል ይችላሉ፡፡ በሕብር ኢ-ኮሜርስ አዳዲስ አለም አቀፍ ገበያዎችን ያግኛሉ፡፡ ባሉበት ሆነው፤ከየትኛውም የአለም ክፍል ክፍያዎን ይቀበሉ፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!!
ሕብረት ባንክ እና የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር በጋር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ህዳር 30 2015 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የሕብረት ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ…
ሕብረት ባንክ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ባንኮች የISO/IEC 27001:2013 ሰርተፊኬት በማግኘት ቀዳሚ መሆኑ የሚታወስ ነው፡፡ በዚህም ባንኩ በኦንላየን ባንኪንግ፣ በዳታ ሴንተርና በዲዛስተር ሪከቨሪ ፋሲሊቲ የኢንፎርሜሽን ሴኩሪቲ ማኔጅምነት…
የሕብረት ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ከበደ “Power up Capacity and Connectedness” በሚል ርዕስ መጋቢት 12 ቀን 2015 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚየም በተዘጋጀው የ6ኛው ዙር…
ሕብረት ባንክ ዛሬ ጥር 9 ቀን 2015 ዓ.ም. ከአዲስ አበባ ከተማ የዕድሮች ምክር ቤት ተወካዮች ጋር በባንኩ ዋና መ/ቤት የጋራ ምክክር አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ የባንኩ…
የሕብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ሰንጋ ተራ አካባቢ ያስገነባውን ባለ 37 ወለል የዋና መስሪያ ቤት ሕንፃ “ሕብር ታወር” በሚል ስያሜ ቅዳሜ ጥር 7 ቀን 2014 ዓ.ም…
ሕብረት ባንክ እና ፈርስት ኮንሰልት ብሪጅ ፕሮግራም / First Consult Bridge Program/ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የሕብረት ባንክ ስትራቴጂና ቴክኖሎጂ ም/…