ኢድ አል-አድሀ ሙባረክ
ሕብረት ባንክ የሕብር ሀቅ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቱን በሁሉም ቅርንጫፎቹ ልዩ መስኮት በመክፈት በመስጠት ላይ ሲሆን፤ ከዚህ በተጨማሪም ራሳቸውን የቻሉ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችን በመክፈት አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ እያበሰርን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ተጋብዛችኃል።
ሕብረት ባንክ የሕብር ሀቅ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቱን በሁሉም ቅርንጫፎቹ ልዩ መስኮት በመክፈት በመስጠት ላይ ሲሆን፤ ከዚህ በተጨማሪም ራሳቸውን የቻሉ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችን በመክፈት አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ እያበሰርን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ተጋብዛችኃል።
ሕብረት ባንክ እና የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር በጋር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ህዳር 30 2015 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የሕብረት ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ…
ሕብረት ባንክ የኢትዮጵያ የዕድሮች ጥምረት ም/ቤት መጋቢት 26 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዳማ ከተማ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ በመገኘት በባንኩ እየተሰጡ ባሉ የባንክ አገልግሎቶች ዙሪያ ለታዳሚዎች…
በዓሉ የሰላም የደስታና የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። አቶ መላኩ ከበደ የሕብረት ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ
ሕብረት ባንክ ከዘምዘም ባንክ ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የቴክኒካል ትብብር የስምምነት ሰነድ ፊርማ በሕብረት ባንክ ዋና መ/ቤት ግንቦት 9 ቀን 2015 ዓ.ም. ተፈራረመ፡፡ በዚህ ስምምነት…
ከደንበኞቻችን ጋር በሕብረት ሆነን ጠንክርን ሰርተን ላፈራነው ሀብት ታምነን ግብር በመክፈላችን የፕላቲኒየም ተሸላሚ ሆነናል! በዘመናዊ ቴክኖሊጂ የታገዙ አግልገሎቶችን በግንባር ቀደምነት በማስተዋወቅ ደንበኞች የተሻለ አገልግሎት እንዲያጉ…
“We are only as strong as we are united, as weak as we are divided.” J.K. Rowling, United, We prosper! Hibret Bank #StrongerTogether #Ethiopia