እናመሰግናለን!
የሕብረት ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ከበደ ሀምሌ 05 ቀን 2015 ዓ.ም. በበቅሎ ቤት ቅርንጫፍ እንዲሁም ሀምሌ 06 ቀን 2015 ዓ.ም. በበሻሌ ቅርንጫፍ በመገኘት የባንኩን ደንበኞች አመስግነው እውቅና ሰጥተዋል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ! #customerservice #customersatisfaction #ethiopia
የሕብረት ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ከበደ ሀምሌ 05 ቀን 2015 ዓ.ም. በበቅሎ ቤት ቅርንጫፍ እንዲሁም ሀምሌ 06 ቀን 2015 ዓ.ም. በበሻሌ ቅርንጫፍ በመገኘት የባንኩን ደንበኞች አመስግነው እውቅና ሰጥተዋል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ! #customerservice #customersatisfaction #ethiopia
ሕብረት ባንክ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም እና የደስታ እንዲሆንላችሁ ይመኛል፡፡ የመስቀል በአል በአንድነት እና በድምቀት እንደሚከበረው…
ሕብረት ባንክ ከ118 አፍሪካ ኤዚቲ ኢንፎርሜሽን ሰርቪስ ፒ.ኤል.ሲ. እና ከኢትዮጵያ አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ማህበር ጋር በመተባበር መጋቢት 21 ቀን 2015 ዓ.ም በዋሽንግተን ሆቴል ለአነስተኛና…
በሜቄዶንያ የሕብረት ባንክ ሆኖ የተሰየመው ጳጉሜ 4 ሕብረት ባንክና ሠራተኞቹ ለሜቄዶንያ አረጋውያንና አእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የገንዘብ ስጦታ ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም በማዕከሉ በመገኘት…
ሕብረት ባንክ እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ እያለቃል በገባው መሰረት በሁለተኛ ዙር ይቆጥቡ ይቀበሉ ይመንዝሩ ይሸለሙ መርሃ ግብርእድለኞችን ሸልሟል ። » በአንደኛ እጣ ሱዚኪ ዲዛየር…
Bid No. HB/012/2023 Hibret Bank would like to invite interested & eligible venders to bid for the supply of the following Promotional Materials. S.N Description…