የሕብረት ባንክ የደንበኞች ሳምንት
ሕብረት ባንክ ለክቡራን ደንበኞቹ ከሀምሌ 03 እስከ ሀምሌ 08 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት መርሀ ግብር እያከናወነ ይገኛል።
የሕብረት ባንክ የደንበኞች ሳምንት በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች ከሀምሌ 03 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ይሆናል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
ሕብረት ባንክ ለክቡራን ደንበኞቹ ከሀምሌ 03 እስከ ሀምሌ 08 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት መርሀ ግብር እያከናወነ ይገኛል።
የሕብረት ባንክ የደንበኞች ሳምንት በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች ከሀምሌ 03 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ይሆናል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
Hibret Bank would like to invite interested & eligible Local and International Bidders to bid for Supply & related services of Privileged user Access Control/Privilege…
Hibret Bank CEO, Ato Melaku Kebede shared his perspectives on a Panel discussion under the theme ” Global dynamism and the emerging world order: Challenges,…
የሕብር ዴቢት ካርድ አይነት ሆኖ የባንኩ የኮርፖሬት ደንበኞች ለሠራተኞቻቸው የደመወዝ ክፍያ የሚፈጸምበት በልዩ ሁኔታ የተዘጋጀ ነው፡፡ ሕብረት ባንክ በሕብረት እንደግ!
ሕብረት ባንክ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ የሚገኝ ባንክ ነው፡፡ ይሕንኑ ተግባር አጠናክሮ በመቀጠል ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ 10 (አስር) ኮምፒውተሮችን በስጦታ አበርክቷል፡፡…
በሀገራችን ዘመናዊ የባንክ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅ ግንባር ቀደም ከሆኑ ባንኮች አንዱ የሆነው ሕብረት ባንክ የካርድ ባንኪንግ አገልግሎቶቹን የማስተዋወቅ ፕሮግራሙን በዋናው መስርያ ቤት በተዘጋጀ የመክፈቻ ፕሮግራም መስከረም…
ሕብረት ባንክ እና ኤግል ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ፒ.ኤል.ሲ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ መጋቢት 08 ቀን 2015 ዓ.ም በሕብረት ባንክ ዋና መሥርያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን…