Ethiopian-sport

ድል በሕብረት የመስራት ውጤት ነው እንኳን በድል ተመለሳችሁ

ሕብረት ባንክ በኮሎምቢያ ካሊ በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና በ6 ወርቅ፤ በ5 ብር እና በ1 ነሐስ በድምሩ በ12 ሜዳልያዎች ከዓለም 3ኛ ከአፍሪካ 1ኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ ወርቃማ ድል በማስመዘገብ ወደ ሃገሩ በተመለሰው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የተሰማውን ሀገራዊ ኩራት ሲገልጽ በደስታ ነው ፡፡

ተተኪ አትሌቶቻችን እንኳን በድል ተመለሳችሁ!

በሕብረት እንደግ!

#Hibretbank

Similar Posts