Get started now with business coaching
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit.
Latest content
የሕብረት ባንክ ሠራተኞች ለመቄዶንያ አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በዓመቱ የ6.2 /ስድስት ሚልዮን ሁለት መቶ ሺህ/ ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ፡፡
የሕብረት ባንክ ሠራተኞች ለመቄዶንያ አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በዓመቱ የ6.2 /ስድስት ሚልዮን ሁለት መቶ ሺህ/ ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ፡፡ በመቄዶንያ የሕብረት ባንክ ቀን ሆኖ በተሰየመው ጳጉሜን 4 ሕብረት ባንክ...
ሕብረት ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ሀገራዊ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ-ግብሩን በይፋ አስጀመረ፡፡
ሕብረት ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ሀገራዊ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ-ግብሩን በይፋ አስጀመረ፡፡ ሕብረት ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ሀገራዊ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ-ግብሩን ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. በጅማ ከተማ ኃይሌ...
ለውድ የሕብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች በሙሉ
ለውድ የሕብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች በሙሉ ሕብረት ባንክ አ.ማ በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2021 አንቀጽ 75 እና የሰነደ ሙዓለ ንዋይን ለህዝብ የማቅረብ እና ግብይት መመሪያ ቁጥር 1030/2024 አንቀጽ 4...
ሕብረት ባንክ ከተመራጭ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃ/የተ/መ/ህ/ስ/ማ ጋር በሲስተም ኢንተግሬሽን የተገበረውን የዲጂታል አገልግሎት አስጀመረ፡፡
ሕብረት ባንክ ከተመራጭ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃ/የተ/መ/ህ/ስ/ማ ጋር በሲስተም ኢንተግሬሽን የተገበረውን የዲጂታል አገልግሎት አስጀመረ፡፡ ሕብረት ባንክ የዲጂታል አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ከተለያዩ ተቋማት ጋር የጀመረውን ሥራ በመቀጠል አሁንም ከ7,200 በላይ...
ሕብረት ባንክ እና በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ስር የሚገኘው ኢንተርፕረነርሺፕ ዲቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት (EDI) የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ
ሕብረት ባንክ እና ኢንተርፕረነርሺፕ ዲቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት (Entrepreneurs Development Institutes) በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ነሐሴ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ ዋና መ/ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች (MSME)...
ሕብረት ባንክ የሽያጭ ቅስቀሳ መርሃ ግብር አስጀመረ፡፡
ሁልጊዜም ደንበኞችን በማገልገል እና በማስደሰት የሚታወቀው ሕብረት ባንክ “ማፍራት ፣ መልሶ ማንቀሳቀስ እና ማሳደግ; “Acquire Re-engage, and Grow” በሚል መሪ ቃል በመላው ኢትዮጵያ በሚገኙ ቅርንጫፎቹ ለአንድ ወር የሚቆይ የሽያጭ ቅስቀሳ/Sales Campaign/ መርሃ...
Having problems? need help with your account?
Support hours are M-F
10am-7pm (Los Angeles)






